ቀን ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም:- ቂ.ማ.ኮ
በቂርቆስ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የችግኝ ተከላ መረሃ ግብር ተካሂዷል!!
"በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ሃሳብ በሚካሄደው በዘንድሮው አረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ 7 ነጥብ 5 ቢሊዮን ችግኞች ይተከላሉ።
በዚህም የቂርቆስ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የኮሌጁ ሰራተኞችና እና አመራሮች በጋራ በመሆን የችግኝ ተከላ መረሃ ግብር አካሂደዋል::
ዛሬ በመላው ሀገሪቱ 700 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተከናወነ ይገኛል።
የህዝብ ግንኙነትና የኮሙኒኬሽን የስራ ክፍል!!
.