ነሃሴ 12 2017 አዲስ አበባ
በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የስራና ክህሎት ቢሮ የቂርቆስ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የ2018 ዓ/ም እቅድ በኮሌጁ ዲን በአቶ ፍቃዱ ፈንታየ አማካኝነት የቀረብ ሲሆን የቀረበውን እቅድ ለሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች የማውረድ /ካስኬድ / በማድረግ በይፋ ወደ ትግበራ ተግብቷል:: በእለቱ ወርቃማ ሠኞን ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ውይይት የተደረገ ሲሆን ውይይቱ ሲጠናቀቅ በኮሌጁ ግቢ የአረንጓዴ አሻራን በማስመልከት የችግኝ ተከላ ማካሄድ ተችሏል::
.